በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 8 አስተዳደር ምክር ቤት 2ተኛ የስራ ዘመን 13ተኛ አመት 2ተኛ መደበኛ ጉባኤውን በቀን 26/04/2018 ዓ.ም እደሚያካሂድ ተገለፀ።
የእለቱ ጉባኤ አጀንዳዎች
->የ2ተኛ የስራ ዘመን 13ተኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ ጉባኤ ማፅደቅ
->በወረዳው የተመረጡ 3 ጽ/ቤቶች የ6 ወር የስራ አፈጻጸም ሪፓርት ያቀርባሉ
->ለተለያዩ ጽ/ቤቶች የታጩ ሹመቶች አቅርቦ ማስፀደቅ ናቸው።